Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/addistechshow/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tg-me/post.php on line 50
Addis Tech Show | Telegram Webview: addistechshow/1639 -
Telegram Group & Telegram Channel
🧲🧲🧲በ2014 የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ!

በበጀት ዓመቱ የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል።የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የኢትዮ ቴሌኮም የ3 ዓመት ስትራቴጂና የ2014 በጀት ዓመት እቅድን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።

በበጀት ዓመቱ 3.8 ሚሊዮን ተጨማሪ ደንበኞችን ለማስተናገድ የሚያስችል የሞባይል ኔትዎርክ አቅም ለመገንባት እቅድ እንደተያዘም ተገልጿል። የአገልግሎት ጥራትን፣ ተደራሽነትን አና የደንበኞች ተሞክሮን ለማሻሻል የሚያስችል የኔትዎርክ እና ሲስተም አቅም ማሳደጊያ ፕሮጀክቶች እንደሚካሄዱም ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ገልጸዋል።ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ 70 ቢሊየን ብር ለማግኘት አቅዶ እየሠራ እንደሆነ አስታውቋል።

🧲😔በአዲስ አመት

ኢትዮ- ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ ለደንበኞች ምቹና ቀልጣፋ የሆኑ አዳዲስ አሰራሮችን ይተገብራል ብለዋል።

በአሰራሩ ቅናሽ የተደረገባቸውን ጨምሮ ከዚህ በፊት ያልነበሩና ደንበኞች በቀላሉና በተመጣጣኝ ዋጋ የሚገለገሉባቸውን አሰራሮች ይተግብራል ብለዋል።

የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ከዛሬ ጀምሮ ፓኬጅ ሲጠቀሙ የ20 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።

በአዲስ አመት ለአንድ ወር የሚቆይ አደይ አበባ የተሰኘ የሞባይል ፓኬጅ አገልገሎት 44 በመቶ ቅናሽ ተደርጎበት ስራ ላይ ይውላል ብለዋል።

የንግድ ተቋማት ፓኬጅ ገዝተው በአጭር የፅሁፍ መልእክት መረጃ የሚቀያየሩበት የ68 በመቶ ቅናሽ ያለው አሰራርም ይጀመራል ብለዋል።

Via EBC
#AddisTechShow
@AddisTechShow



tg-me.com/addistechshow/1639
Create:
Last Update:

🧲🧲🧲በ2014 የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ!

በበጀት ዓመቱ የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል።የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የኢትዮ ቴሌኮም የ3 ዓመት ስትራቴጂና የ2014 በጀት ዓመት እቅድን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።

በበጀት ዓመቱ 3.8 ሚሊዮን ተጨማሪ ደንበኞችን ለማስተናገድ የሚያስችል የሞባይል ኔትዎርክ አቅም ለመገንባት እቅድ እንደተያዘም ተገልጿል። የአገልግሎት ጥራትን፣ ተደራሽነትን አና የደንበኞች ተሞክሮን ለማሻሻል የሚያስችል የኔትዎርክ እና ሲስተም አቅም ማሳደጊያ ፕሮጀክቶች እንደሚካሄዱም ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ገልጸዋል።ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ 70 ቢሊየን ብር ለማግኘት አቅዶ እየሠራ እንደሆነ አስታውቋል።

🧲😔በአዲስ አመት

ኢትዮ- ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ ለደንበኞች ምቹና ቀልጣፋ የሆኑ አዳዲስ አሰራሮችን ይተገብራል ብለዋል።

በአሰራሩ ቅናሽ የተደረገባቸውን ጨምሮ ከዚህ በፊት ያልነበሩና ደንበኞች በቀላሉና በተመጣጣኝ ዋጋ የሚገለገሉባቸውን አሰራሮች ይተግብራል ብለዋል።

የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ከዛሬ ጀምሮ ፓኬጅ ሲጠቀሙ የ20 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።

በአዲስ አመት ለአንድ ወር የሚቆይ አደይ አበባ የተሰኘ የሞባይል ፓኬጅ አገልገሎት 44 በመቶ ቅናሽ ተደርጎበት ስራ ላይ ይውላል ብለዋል።

የንግድ ተቋማት ፓኬጅ ገዝተው በአጭር የፅሁፍ መልእክት መረጃ የሚቀያየሩበት የ68 በመቶ ቅናሽ ያለው አሰራርም ይጀመራል ብለዋል።

Via EBC
#AddisTechShow
@AddisTechShow

BY Addis Tech Show




Share with your friend now:
tg-me.com/addistechshow/1639

View MORE
Open in Telegram


Addis Tech Show Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.

Addis Tech Show from id


Telegram Addis Tech Show
FROM USA